Conversion and Calling, Amharic Student Workbook

/ 1 0 1

ለ ው ጥ እ ና ጥ ሪ

ሀ. ሉቃ 9፡23

ለ. ሉቃ 14፡27

ሐ. 2 ቆሮ. 4፡10-12

3. አሁን በዚህ ዓለም የእግዚአብሔር አገልጋዮችና ባሪያዎች ሆነን እንድንኖር ከኢየሱስ ክርስቶስ ጋር ተሰቅለናል።

ሀ. ገላ. 2.20

ለ. ገላ. 6.14

ሐ. ሮሜ. 6.3-4

4

ሐ. ብንኖርም ሆነ ብንሞት የጌታ ነን፣ ፍላጎታችንም በመኖርም ሆነ በመሞት እርሱን ማክበር መሆን አለበት።

1. ማናችንም ብንሆን ለራሳችን ዓላማ የምንኖር ወይም የምንሞት አይደለንም፣ ሮሜ. 14፡7-9።

2. የክርስቶስ አስተሳሰብ (ትሑት፣ ራስን የተወ እና ራስን መስዋዕት የሚያደርግ) በእኛ ውስጥ መንጸባረቅ አለበት፣ ፊልጵ. 2.5-8.

3. ጳውሎስ በህይወት ቢኖርም ሆነ ቢሞት ናፍቆቱ ጌታ ኢየሱስ በሥጋው እንዲከበር ብቻ ነበር፣ ፊልጵ. 1.20-21.

Made with FlippingBook - Online magazine maker