Fight the Good Fight of Faith, Amharic Edition

ይህ መጽሐፍ የተፃፈው ለአዳዲስ እና እያደጉ ያሉ አማኞችን ለሚያስተምሩ እና ሜንቶር ለሚያደርጉ ነው. . .

13 ለመጋቢዎ መምህራን ሜንቶሮች መንፈሳዊ ዳይሬክተሮች እና ደቀ-መዝሙር አድራጊዎች - ለቅዱሳን መንፈሳዊ እንክብካቤ ለሚያቀርቡ እና ዘወትር የክርስቶስን ተከታዮች ለማጠናከርና ለማነፅ ጽኑ ፍላጎት ላላቸውና እንዲሁም ቅዱሳንን በመውደድ በማጽናናት በማስተማርና በማጠናከር መንፈስ ቅዱስ በመላው ዓለም እንዲጠቀምባቸው ለተሰማሩ እና ተገቢውን ጥረት ለሚያደርጉ ሁሉ ነው።

14 ስጦታቸውን መንፈሳዊ ብቃት ያላቸው አዲስ ትውልድ ሠራተኞችን ለማስነሳት፣ጌታ ኢየሱስ ክርስቶስን ለማክበር እና መንግሥቱን ለማስፋት ስለሚተቀሙ አገልጋዮች እግዚአብሔርን እናከብራለን።

• • •

ለፌይርማውንት ፓርክ ዴይብሬክ ቡድን- ከብዙ አመታት በፊት ልክ እንደኔ ለከተማ ወጣት አገልግሎት እና የወጣት መሪዎችን ለእግዚአብሄር መንግሥት ለማስነሳት መዋዕለ ንዋያቸውን በማፍሰስ ያመኑና ኢንቨስት ያደርጉ ነበርና ለእነርሱም ምስጋናዬ ታላቅ ነው።

ዶን ዴቪስ

• • •

ለሼርሊ አይዛክ- ለጌታ ኢየሱስ እና ለወንጌል ላስተዋወቀኝ የ6ኛ ክፍል ጓደኛዬ እና ለቶሮን ፍራይበርግ ለመጽሐፍ ቅዱስ ሊኖረኝ የሚገባውን ፍቅር ላሳየኝና በመንፈስ መመላለስን ላስተማረኝ ለሁለተኛ ደረጃ ት/ቤት ወጣት መሪዬ።

ዶን ኦልስማን

• • •

ብዙ ሰዎች የመሰከሩለትን ከእኔም የሰማኸውን ሌሎችን ደግሞ ሊያስተምሩ ለሚችሉ ለታመኑ ሰዎች አደራ ስጥ።

2ኛ ጢሞቴዎስ 2፡2

Made with FlippingBook - Online magazine maker