Foundations for Christian Mission, Amharic Student Workbook

/ 1 9 7

የ ክ ር ስ ቲ ያ ን ሚ ሽ ን መ ሰ ረ ቶ ች

የክርስቶስ የቃልኪዳን ልጆች እና ተዋጊዎች እንደመሆናችን መጠን በተቀደሰው ሴራ ፣ በመለኮታዊው ፍቅሩ ውስጥ እግዚአብሔርን ለመቀላቀል ይህንን ጥሪ ተቀብለን የእርሱን መንግሥት እስከ ምድር ዳር ለማድረስ የምንችለውን ሁሉ እናደርጋለን። አምላካችን እንደ አገልጋዩ ለዓለም ልብ ይስጥህ ፤ በዛሬውም የእግዚአብሔር ህዝብ መካከል ሻሎምን እውን ለማድረግ ልዩ አስተዋፅዎ ማድረግ ወደምትችልበት አገልግሎት በቅዱስ መንፈሱ ይምራህ፡፡

ለእርሱ ክብር ፣ አሜን እና አሜን!

4

Made with FlippingBook - Online catalogs