God the Father, Amharic Mentor Guide

/ 2 5

እግዚአብሔር አብ

I. የእግዚአብሔር ህልውና እና ልዕልና

የቪዲዮ ሴግመንት 2 መመሪያ

ሀ. ትርጓሜዎች፡- እነዚህ አጽንዖቶች እግዚአብሔር ከፈጠራቸው ከሰማይና ከምድር፣ እንዲሁም ከሚታዩና ከማይታዩት ነገሮች ሁሉ ጋር ካለው ግንኙነት ጋር የተያያዙ ናቸው።

የካፕስቶን ሥርዓተ ትምህርታችን ሥነ-መለኮታዊ መሠረት ሆኖ የሚያገለግለው የኒቂያው የእምነት መግለጫ የጌታችን የኢየሱስ ክርስቶስ አምላክ እና አባት ስለሆነው አንዱና እውነተኛው አምላክ ታላቅነት ግልጽ በሆነ መግለጫ ይጀምራል። “ሁሉን

1. የእግዚአብሔር ህልውና = እግዚአብሔር በአጽናፈ አለም ውስጥ በሁሉም ስፍራ ይገኛል፣ ይሠራልም።

1

በሚችለው፣ ሰማይንና ምድርን የሚታየውንና የማይታየውንም ሁሉ በፈጠረ በአንድ አምላክ በእግዚአብሔር አብ

2. የእግዚአብሔር ልዕልና = የእግዚአብሔር ማንነት ከፍጥረት ሁሉ የላቀ እና ከእርሱ ከራሱ ውጭ ማንኛውም ፍጡር እርሱን የመረዳት አቅም የሌለው ነው።

እናምናለን” በሚለው ሐረግ ይጀምራል።ይህ አረፍተ ነገር የሚያጎላው የእግዚአብሔርን ልዕልና እና ህልውና ነው።

ለ. የእግዚአብሔር ህልውና

1. እግዚአብሔር በፍጥረት መካከል ይገኛል፣ ይሰራልም።

ሀ. ኤር. 23፡23-24

ለ. መዝ. 135.5-7

2. እግዚአብሔር በፍጥረት መካከል ይገኛል፣ ይሰራልም።

ሀ. መዝ. 139.1-10

ለ. ዳንኤል. 4.35

3. የእግዚአብሔር ህልውና አንድምታ

Made with FlippingBook - Online magazine maker