God the Father, Amharic Mentor Guide

2 6 /

እግዚአብሔር አብ

ሀ. እግዚአብሔር በአለም ላይ ፈቃዱን ለማድረግ በአጠቃላይ ተደራሽና ሁለንተናዊ የሆኑ መንገዶችን ሊጠቀም ይችላል።

ለ. እግዚአብሔር ፈቃዱን ለመፈጸም ማንኛውንም ነገር እና ማንንም የመጠቀም ነፃነት አለው።

ሐ. የእግዚአብሔር ፍጥረት ሁሉ ክብሩንና እጁን ይገልጣል።

1

መ. ፍጥረት ለሰው ልጆች (በአንድ ደረጃ) የእግዚአብሔርን እውነተኛ እውቀት ይሰጣል።

ሠ. እግዚአብሔር የሁሉም ነገር ፈጣሪ ስለሆነ በሁሉም ህዝቦች ዘንድ እና መካከል የግንኙነት ነጥቦች አሉ።

ሐ. የእግዚአብሔር ልዕልና

1. እግዚአብሔር ከፈጠራቸው ነገሮች ሁሉ በላይ እና ምጡቅ ነው፡ በእርሱ እና ለክብሩ ብቻ ተፈጥረዋል።

ሀ. 1ኛ ነገሥት 8፡27

ለ. 2ኛ ዜና. 6.18

ሐ. ነህ. 9.6

መ. ኢሳ. 66.1

Made with FlippingBook - Online magazine maker