The Kingdom of God, Amharic Mentor Guide
2 0 /
የ እ ግ ዚ አ ብ ሔ ር መ ን ግ ስ ት
ሠ. ንጹኃን፣ በእግዚአብሔር አምሳል፣ ፍጹም ባሕርይ ያላቸው፣ ሥነ ምግባራዊ ውሳኔዎችን ለማድረግ እና የእግዚአብሔርን መመሪያዎች መከተል የሚችሉ ተደርገው ተፈጥረዋል።
ለ. የዘፍጥረት 3 የአትክልት ስፍራው ትዕይንት
1. ዲያብሎስን አስተውል፡ እንዴት ይገለጻል?
1
2. የሕይወትን ዛፍ በተመለከተ የሕያዋን ሁሉ እናት ከሆነችው ሔዋን ጋር የእባቡ ንግግር
ሀ. የእግዚአብሔርን አገዛዝ ለመቃወም የእባቡ ፍላጎት ዘፍ. 3.4-5
ለ. የሴቲቱና የወንዱ አሳዛኝ ምላሽ፣ ዘፍጥረት 3፡6-7
3. የእባቡ ማታለል ምንነት፡- ከ1ኛ ዮሐንስ 2፡16 ጋር ያለውን ተመሳሳይነት አስተውል።
ሀ. ለምግብ መልካም ሆኖ ታያቸው - የሥጋ ምኞት
ለ. ለዓይን ደስ የሚል - የዓይን አምሮት
ሐ. ጠቢብ የማድረግ ኃይል - የሕይወት ኩራት
መ. ከኢየሱስ ፈተና ጋር ያለውን ተመሳሳይነት አስተውል፣ ማቴ. 4; ማርቆስ 1; ሉቃስ 4
ሐ. የአዳምና የሔዋን ኃጢአተኛነት አሳዛኝ ውጤት፡ መገዛት፣ ትግል እና እፍረት፣ ራስ ወዳድነት፣ መለያየት፣ እና በመጨረሻም ሞት
Made with FlippingBook Digital Publishing Software