The Kingdom of God, Amharic Mentor Guide

2 0 /

የ እ ግ ዚ አ ብ ሔ ር መ ን ግ ስ ት

ሠ. ንጹኃን፣ በእግዚአብሔር አምሳል፣ ፍጹም ባሕርይ ያላቸው፣ ሥነ ምግባራዊ ውሳኔዎችን ለማድረግ እና የእግዚአብሔርን መመሪያዎች መከተል የሚችሉ ተደርገው ተፈጥረዋል።

ለ. የዘፍጥረት 3 የአትክልት ስፍራው ትዕይንት

1. ዲያብሎስን አስተውል፡ እንዴት ይገለጻል?

1

2. የሕይወትን ዛፍ በተመለከተ የሕያዋን ሁሉ እናት ከሆነችው ሔዋን ጋር የእባቡ ንግግር

ሀ. የእግዚአብሔርን አገዛዝ ለመቃወም የእባቡ ፍላጎት ዘፍ. 3.4-5

ለ. የሴቲቱና የወንዱ አሳዛኝ ምላሽ፣ ዘፍጥረት 3፡6-7

3. የእባቡ ማታለል ምንነት፡- ከ1ኛ ዮሐንስ 2፡16 ጋር ያለውን ተመሳሳይነት አስተውል።

ሀ. ለምግብ መልካም ሆኖ ታያቸው - የሥጋ ምኞት

ለ. ለዓይን ደስ የሚል - የዓይን አምሮት

ሐ. ጠቢብ የማድረግ ኃይል - የሕይወት ኩራት

መ. ከኢየሱስ ፈተና ጋር ያለውን ተመሳሳይነት አስተውል፣ ማቴ. 4; ማርቆስ 1; ሉቃስ 4

ሐ. የአዳምና የሔዋን ኃጢአተኛነት አሳዛኝ ውጤት፡ መገዛት፣ ትግል እና እፍረት፣ ራስ ወዳድነት፣ መለያየት፣ እና በመጨረሻም ሞት

Made with FlippingBook Digital Publishing Software