The Kingdom of God, Amharic Mentor Guide
4 8 /
የ እ ግ ዚ አ ብ ሔ ር መ ን ግ ስ ት
I. የእግዚአብሔር መንግስት በኢየሱስ ማንነት እና ስራ በክብር ተመርቆ (በሙላት) በአለም ውስጥ እውን ሆኗል። “የእግዚአብሔር መንግሥት ልዩነቱ፣ በናዝሬቱ በኢየሱስ ማንነት እና ሥራ፣ መጥቶ አሁን በተወሰነ ደረጃ በምድር ላይ መሆኑ ነው።”
የቪዲዮ ክፍል 2 መግለጫ
ገጽ 293 10
ሀ. የናዝሬቱ ኢየሱስ ራሱን የመሲሐዊ ተስፋ ፍጻሜ መሆኑን ገልጿል።
1. ሉቃ 4፡18-19
2. የኢሳያስ 61 የኢዮቤልዩ ዓመት ፍጻሜ ነው።
2
ለ. የናዝሬቱ ኢየሱስ ሥጋ የሆነ ቃል ነው፤ ኢየሱስ ራሱ የመንግሥቱ ሥጋ ነው።
1. ዮሐንስ 1.14-18
2. የኢየሱስ ወደ ዓለም መምጣት የአብርሃም የተስፋ ቃል ፍጻሜን፣ የሰይጣን አገዛዝ እና ሥልጣን የሚያበቃበትን መጀመሪያ፣ እና በዚህ ዘመን የሚመጣውን ዓለም መመረቅን ይወክላል።
ሐ. የመንግሥቱ መገኘት ምልክቶች በኢየሱስ መምጣት ተደርገዋል።
1. ሉቃ 17፡20-21
2. ሉቃ 10፡16-20
3. ሉቃ 11፡17-20
Made with FlippingBook Digital Publishing Software