The Kingdom of God, Amharic Student Workbook

/ 4 3

የ እ ግ ዚ አ ብ ሔ ር መ ን ግ ስ ት

II. የእግዚአብሔር መንግሥት የተመረቀው በእግዚአብሔር አብርሃማዊ ቃል ኪዳን እና በእግዚአብሔር ተስፋ ነው።

ሀ. እግዚአብሔር ከዘሩ እግዚአብሔር እባቡን የሚቀጠቀጥውን ዘር ከሚገልጥበት ከአብርሃም ጋር ቃልኪዳን አደረገ፣ ዘፍ. 12.1-3.

1. መለኮታዊው ተዋጊ፣ እግዚአብሔር አብራምን ታላቅ ሕዝብ ያደርገው ዘንድ ቃል ኪዳን ገባ።

ሀ. ይባረክ ዘንድ

2

ለ. ስሙ ይገንን ዘንድ

ሐ. አብራምን የሚባርኩት ይባረካሉ

መ. አብራምን የሚረግሙ ይረገማሉ

ሠ. የምድር አህዛብ ሁሉ በእርሱ ማንነት ራሳቸውን ይባርካሉ።

2. የናዝሬቱ ኢየሱስ የአብርሃም ዘር ነው።

ሀ. ገላ. 3፡13-14

ለ. የአብርሃም ተስፋ ታደሰ፣ ዘፍ.15.5

ለ. የአብርሃም የቃል ኪዳን ተስፋ በአባቶች ዘንድ ታድሷል፡ ይስሐቅና ያዕቆብ

1. የእግዚአብሔርን መንግሥት ለማደስ የጻድቁ ዘር ተስፋ

Made with FlippingBook - Share PDF online