The Kingdom of God, Amharic Student Workbook
4 4 /
የ እ ግ ዚ አ ብ ሔ ር መ ን ግ ስ ት
2. የተስፋው ቃል ወራሾች በሆኑት በአብርሃም ልጆች፣ ይስሐቅ እና ያዕቆብ ታደሰ
ሐ. የተስፋው ቃል ተለይቶ ተወስኗል፡ የይሁዳ ነገድ
1. ከይሁዳ ነገድ ስለሚመጣው ተዋጊ የያዕቆብ ትንቢታዊ ምስክርነት፣ ዘፍ. 49፡8-10
2. መንግሥቱ ለሰው ልጆች ሁሉ እውን እስኪሆን ድረስ በትረ መንግሥት ከይሁዳ አይጠፋም
III. እግዚአብሔር መሲሁ በሚመጣበትና የአሕዛብ ራስ አድርጎ በመረጣቸው በሕዝቡ በእስራኤል በኩል የእግዚአብሔር መንግሥት ተመረቀ።
2
ሀ. እስራኤል የእግዚአብሔርን ክብር ለማሳየት የንጉስ ካህናትመንግሥት ለመሆን ተመርጣለች።
1. ዘጸ. 19፡3-6
2. እስራኤል እግዚአብሔር ራሱን ለአሕዛብ ያሳወቀበትመሳሪያ ትሆን ዘንድተመርጣለች።
ለ. በእስራኤል ካሉት ነገዶች ሁሉ መሲሐዊ ዘር የሚመጣበት ነገድ ይሆን ዘንድ እግዚአብሔር ለንጉሥ ዳዊት የገባውን የተስፋ ቃል አጽንቷል፣ 2ሳሙ. 7፡12-16።
1. አሁን ታሪክን መመልከት እንችላለን.
ሀ. ፕሮቶ-ኢቫንጀሊየም፣ ዘፍ. 3.15
ለ. የአብርሃም ቃል ኪዳን፣ ዘፍ.12.3
Made with FlippingBook - Share PDF online