The Kingdom of God, Amharic Student Workbook

4 4 /

የ እ ግ ዚ አ ብ ሔ ር መ ን ግ ስ ት

2. የተስፋው ቃል ወራሾች በሆኑት በአብርሃም ልጆች፣ ይስሐቅ እና ያዕቆብ ታደሰ

ሐ. የተስፋው ቃል ተለይቶ ተወስኗል፡ የይሁዳ ነገድ

1. ከይሁዳ ነገድ ስለሚመጣው ተዋጊ የያዕቆብ ትንቢታዊ ምስክርነት፣ ዘፍ. 49፡8-10

2. መንግሥቱ ለሰው ልጆች ሁሉ እውን እስኪሆን ድረስ በትረ መንግሥት ከይሁዳ አይጠፋም

III. እግዚአብሔር መሲሁ በሚመጣበትና የአሕዛብ ራስ አድርጎ በመረጣቸው በሕዝቡ በእስራኤል በኩል የእግዚአብሔር መንግሥት ተመረቀ።

2

ሀ. እስራኤል የእግዚአብሔርን ክብር ለማሳየት የንጉስ ካህናትመንግሥት ለመሆን ተመርጣለች።

1. ዘጸ. 19፡3-6

2. እስራኤል እግዚአብሔር ራሱን ለአሕዛብ ያሳወቀበትመሳሪያ ትሆን ዘንድተመርጣለች።

ለ. በእስራኤል ካሉት ነገዶች ሁሉ መሲሐዊ ዘር የሚመጣበት ነገድ ይሆን ዘንድ እግዚአብሔር ለንጉሥ ዳዊት የገባውን የተስፋ ቃል አጽንቷል፣ 2ሳሙ. 7፡12-16።

1. አሁን ታሪክን መመልከት እንችላለን.

ሀ. ፕሮቶ-ኢቫንጀሊየም፣ ዘፍ. 3.15

ለ. የአብርሃም ቃል ኪዳን፣ ዘፍ.12.3

Made with FlippingBook - Share PDF online