The Kingdom of God, Amharic Student Workbook

/ 4 5

የ እ ግ ዚ አ ብ ሔ ር መ ን ግ ስ ት

ሐ. የይሁዳ ነገድ በስተመጨረሻ መሲሁ የሚመጣበት ነገድ እንደሆነ መታወቅ፣ ዘፍ. 49፡8-10

መ. ከዳዊት ወገን ጋር ያለው ቃል ኪዳን፣ 2ሳሙ. 7፡12-17

2. መሲሑ የሚመጣበት ወገን መሆኑን ለዳዊት ማረጋገጫ መስጠት

ሐ. ጌታ ከሕዝቡ ጋር እንደ ጠላት (በምርኮ እና በግዞት) እንደ መለኮታዊ ተዋጊ ሆኖ መቅረብ።

1. የእስራኤል አለመታዘዝ፡ ኪዳኑን በጣዖት አምልኮ፣ በምንዝር እና በአመፅ ማፍረስ።

2

2. የጌታ ፍርድ በራሱ የቃል ኪዳን ሕዝብ ላይ፡ ወደ ምርኮና ወደ ግዞት መላካቸው በእርግጥም ከሕዝቡ ጋር መፋለሙን ያሳያል

ሀ. ሰሜናዊው የእስራኤል መንግሥት በ722 ዓ.ዓ. ወደ አሦር በግዞት ተወሰደ።

ለ. የደቡቡ መንግሥት በ586 ዓ.ዓ. ወደ ባቢሎን ተማረከ።

መ. ጌታ እንደ ተዋጊ፣ ሰቆ. ኤር 2.3-5

1. ቀኝ እጁን ከእነርሱ አራቀ።

2. በያዕቆብ እንደ ነበልባል እሳት ነድዷል።

3. “እግዚአብሔር እንደ ጠላት ሆነ፣ እስራኤልን ዋጠ።

Made with FlippingBook - Share PDF online