Fight the Good Fight of Faith, Amharic Edition
20 • መልካሙን የእምነት ገድል ተጋደሉ
5. በጌታ ኢየሱስ ክርስቶስ በኩል የተገለጠው የእግዚአብሔር ፍቅር ታሪክ በየትኛውም ስፍራ ለሚገኙ እና ሁሉም ሰዎች ሊነገር ይገባዋል። ማቴዎስ 28፡18-20ን አንብብ። ጌታ ኢየሱስ ለተከታዮቹ ወይም ለደቀመዛሙርቱ ምን ትእዛዝ ሰጠ?
6. ወንጌል እኛ የምንኖርበትን አስገራሚና አስደናቂ ታሪክ ጠቅለል አድርጎ የሚገልፅ የምሥራች ነው። 1 ቆሮንቶስ 15.1-8 ያንብቡ ጳውሎስ ምን ይላል?
ሀ. «ጸጋ» ማለት ምንድ ነው? ወንጌሉ (መልካም ዜው) ሁልጊዜ ለምን ስለ «ፀጋ» ብቻ ሆነ?
ለ. ወንጌል እግዚአብሔር በክርስቶስ የሰራው ስራ መለዕክት ነው። ምን ተፈጠረ?
ሐ. ኢየሱስ ሥራውን ከጨረሰ በኋላ ራሱን ለማን ገለጠ?
7. የናዝሬቱ ኢየሱስ የታሪክ- ሕይወቱ ሞቱ እና ትንሣኤው የእግዚአብሔር ታሪክ ማዕከል ነው። ማርቆስ 1፡1-13ን ያንብቡ ጌታ ኢየሱስ በተጠመቀበት ጊዜ እግዚአብሄር እንደ አባት ወልድ እና መንፈስ ቅዱስ ሆኖ ተገልጧል፤ የተገለጠበትን መንገድ አዛምድ።
ሀ. አባት
___ በርግበ አምሳል
ለ. ልጅ
___ ከሰማይ ድምፅ
ሐ. መንፈስ ቅዱስ
___ የናዝሬቱ ኢየሱስ
8. እግዚአብሔር በጌታ ኢየሱስ ክርስቶስ የተናገረው ታሪክ በሃጢአት ለተጎዱት እና ለድሆች የመታደስ የመፈወስ እና የመባረክ ታሪክ ነው። ኢሳይያስ 61፡1-4ን ያንብቡና ነብዩ ኢሳያስ ጌታ ኢየሱስ የጠፋውን ለፈለግና ለመመለስ ሲመጣ ያደርጋቸውል በሎ የተናገራቸውን አምስት ትንቢቶችን ዘርዝሩ።
Made with FlippingBook - Online magazine maker