Fight the Good Fight of Faith, Amharic Edition
24 • መልካሙን የእምነት ገድል ተጋደሉ
ምንም እንኳን በአንድ ወቅት የእግዚአብሔር ጠላት ብሆንም እኔ በእግዚአብሔር አምሳል ተፈጠርኩና በውድቀትም ምክንያት የጠፋውን ሁሉ ለማዳን በእግዚአብሔር ዕቅድ ውስጥ ለመሳተፍ የተመረጥኩ ነኝ።
ማረጋገጥ
የጌታ ኢየሱስ ጸሎት በማቴዎስ ምዕራፍ 6 ከቁጥር 9 እስከ 13 እና በሉቃስ ምዕራፍ 11 ቁጥር 2 እና 4 ውስጥ ለደቀመዛሙርቱ ያስተማራቸው ትምህርቶች ላይ በመመሥረት በቤተክርስቲያን ውስጥ ለዘመናት ጥቅም ላይ ውሏል። በሰማይ የምትኖር አባታችን ሆይ ስምህ ቅዱስ ነው መንግሥተ ትምጣ ፈቃድህም መሉ በሙሉ በሰማይ እንደተፈፀመች እንዲሁ በምድርም ላይ እንድትመጣና ሙሉ በሙሉ እንዲፈጸም እንጠይቅሃለን። ለህይወታችንም በየዕለቱ እንጀራችንን ስጠን በደላችንንም ይቅር በለን እኛም የበደሉንን ይቅር እንደምንል። ዘለአለማዊው አምላክ አባቴ ሆይ ያንተን ታላቅ ዕቅድ እና አስደናቂ ታሪክ በቅዱስ ቃልህ ስለገለፅህልኝ አመሰግናለሁ፡፡ አንተ ጽንፈ ዓለሙን ና ምደርን የፈጠርክ አንተ ሠሪዬና አምላኬ ነህ፡፡ በኢየሱስ ለሚያምኑ የተዘጋጀውን የዘላለም ሕይወት ስጦታ ለመቀበል እንድችል የመዳናንን ወንጌል ለመስማት ልቤን ስለከፈተልኝ አመሰግናለሁ፡፡ እኔ እንደወደድከኝና እንዳዳንከኝ አምናለሁ፡ ፡ የአንተን ታሪክ አካል አድርገኸኛል፡፡ በመንፈስ ቅዱስ አማካኝነት እንዴት መኖር እንደምችልና - ከአንተ እንድርቅና ወደ ዓለም እንድመለስ በሚጎትቱኝ ኃይላት መካከል ፀንቼ በመቆም አንትን ከፍ ከፍ እንዳደርግ እረድዳኝ፡፡ ዛሬም አንተን ለማስደሰትእንድችል ጸጋን ስጡኝ፡፡ በኢየሱስ ስም አሜን፡ ፡
ጸሎት
የልብ ጩኸት ለጌታ
At www.tumi.org/sacredroots , ለተጨማሪ የጽሁፍ እና የቪዲዮ መርጃዎች የተቀናጀ ክፍል አለን፡፡
ተጨማሪ መረጃ ለማግኘት
ኖርማን ጌስለር መጽሐፍ ቅዱስን ለመረዳት ኢየሱስን ፈልጉ፡፡ Eugene, OR: Wipf and Stock Publishers, 2002.
በቀጣዩ ክፍለ ጊዜ ወዶ ዘማችነታችን እና የሚከተሉትን አርዕስቶች እንመለከታለን 1. ኢየሱስ ሰይጣንን ድል በማድረግ የእግዚአብሔርን መንግሥት እንድንቀላቀል መንገድ አዘጋጀልን፡፡ 2. በንስሐ በመመለስ በእምነትና በፀጋ በኩል በክርስቶ አካል ውስጥ ውስጥ ተጠመቅን፡፡ 3. የርስታችን መያዣ የሆነውን መንፈስ ቅዱስን ተቀብለናል፡፡
ለሚቀጥለው ክፍለ ጊዜ
1 ዮሐ 3.8
የመጽሐፍ ቅዱስ ጥቅስ ጥናት
1. በተለየ ወረቀት ላይ የመጽሐፍ ቅዱስን ታሪክ ጠቅለል አድርገው ያቅርቡ፡፡ የሰራችሁትን የእርሶን ማጠቃለያ በቤተ ክርስቲያንህ ውስጥ ለሚገኝ በእምነት ለጎለመሰ አማኝ ያጋሩ። 2. ተጨማሪውን “መጽሐፍ ቅዱስን ማንበብ እንዴት ልጀምር” የሚለውን አንብብ 3. በየዕለቱ መጽሐፍ ቅዱስ የማንበብ ዕቅድ ይጀምሩ
የቤት ስራ
Made with FlippingBook - Online magazine maker