Fight the Good Fight of Faith, Amharic Edition

ትምህርት 2 ወዶ ዘማችነታችን ዘመን ጠገብ በሆነው በዓጽናፈ ዓለም ግጭት ውስጥ ያለንን ሚና መቀበል

በናዝሬቱ ጌታ በኢየሱስ ክርስቶስ እናንተ ደግሞ የእውነትን ቃል፥ ይኸውም የመዳናችሁን ወንጌል፥ ሰምታችሁ ደግሞም በእርሱ ባመናችሁበት በዚያ ቅፅበት በተስፋው መንፈስ በመንፈስ ቅዱስ ታተማችሁ፤ እርሱም ሁሉን እስኪዋጅ ድረስ ወደፊት ልንቀበል ላለው ርስታችን መያዣ ነው ይህም ለክብሩ ምስጋና ይሆናል።

~ ጳውሎስ ወደ ኤፌሶን ሰዎች (ኤፌ. 1:13-14)

በዚህ ክፍልጊዜ መጨረሻ ላይ የሚከተሉትን ሃሳቦች በማውቀና በማመን እኛ ሁላችን ስለምናደረገው ወዶዘማችንት ትረዳላችሁ • ጌታ ኢየሱስ ያለ ኃጢአታ በመኖርና በእኛ ምትክ በመሞቱ ምክንያት ሰይጣንን ድል አድርጎ የእግዚአብሔርን መንግሥት የምንገባበትን መንገድ አዘጋጀ፡፡ • በንስሓ (ከኃጢአታችን ወደ እግዚአብሔር በመዞር) እና በእምነት (በኢየሱስ ሥራ በማመን) በእግዚአብሔር ፀጋ እኛ በክርስቶስ አካል ውስጥ ተጠመቅን። • መንፈስ ቅዱስ ለርስታችን ዋስትና ይሆነን ዘንድ ተሰጥን። ዘለአለማዊው አምላክ አባቴ ሆይ በቃልህ እንደተናገርክ አንተ የእውቀት እና የጥበብ ሁሉ ምንጭ ነህ፡፡ ይህም እውነት መሆኑን አምናለሁ አውጃለሁም፣ ውድ አባቴ ሆይ የእውነትን ቃል በትክክለኛ መንገድ ማከፈል እንድችል መለኮታዊ ጥበብ እንድትሞላብኝ እጠይቅሃለሁ (2ኛ ጢሞቴዎስ 2፡ 15)። እባክህ የምሄድበትን መንገድ ምራኝና አስተምርኝ (መዝሙር 32፡8) እርምጃዬንም አቅና። ድምፅህን ለመስማት ጆሮዬን አዘንብል አስተሳሰቤን እና ንግግሬን አቅና እንዲሁም ከስህተት በመመለስ በትክክለኛው መንገድ ምራኝ። አባት ሆይ የማስተዋል እና የመለየትን ስጦታን እንድትሰጠኝ እና ቃልህንም በምማርበት ጊዜ በእውነተኛውና በሃሰተኛው ትምህርት መናፍስትና ጸጋዎች መካከል ያለውን ልዩነት እንድረዳ እርዳኝ። በመንፈስ ቅዱስህ ፈቃድህን አሳየኝ ፈቃድህንም በሙሉ ልቤ መቀበልና መያዝ እንድችል ማስተዋል ስጠኝ። አባት ሆይ የማስተዋል እና የመለየትን ስጦታን ስጠኝ እናም ቃልህን በምማርበት ጊዜ በእውነተኛውና በሃሰተኛው ትምህርቶች፣ መናፍስትና ጸጋዎች መካከል ያለውን ልዩነት እንድረዳ እርኝ፡፡ በመንፈስ ቅዱስህ ፈቃድህን አሳየኝ ፈቃድህንም በሙሉ ልቤ መቀበልና መያዝ እንድችል ማስተዋል ስጠኝ፡፡ የተከበርክ ጌታ ሆይ እባክህን ለመስማት እና ለማዳመ የፈጠንሁ ፤ ለመናገር ለቁጣ የዘገየሁ እንድሆን እርዳኝ (ያዕቆብ 1.19)፡፡ የአፌም ቃልና የልቤ አሳብ በአንተ ዘንድ ተቀባይነት ይኑራቸው፡፡ ሰው ሁሉ እውነትህ ሊረዳና ሊያተርፍበት እንዲችል እውነትህን የምናገርበትን ጥበብን ሥጠኝ፡፡ ጌታ ሆይ እባክህን ለመስማት እና ለማዳመጥ የፈጠንሁ፤ ለመናገርና ለቁጣ የዘገየሁ እንድሆን እርዳኝ (ያዕቆብ 1፡19)። የአፌም ቃልና የልቤ አሳብ በአንተ ዘንድ ተቀባይነት ይኑራቸው። ሰው ሁሉ እውነትህ ሊረዳና ሊያተርፍበት እንዲችል እውነትህን የምናገርበትን ጥበብን ሥጠኝ።

ዓላማ

ለጥብብ የመክፈቻ ፀሎት

25

Made with FlippingBook - Online magazine maker