Fight the Good Fight of Faith, Amharic Edition

ትምህርት 2 ወዶ ዘማችነታችን • 29

ለ. የእግዚአብሔርን ምሕረት ከማቀበልዎ በፊት የነበሩ ሶስት ነገሮችን ይዘርዝሩ?

i.

ii.

iii.

ሐ. እንዴት ነው የዳነው? (ትክክለኛውን መልስ ይምረጡ) i. በእምነት በኩል (እንደ እግዚአብሔር ስጦታ) ii. በራሳችን መልካምነት (ስለዚህ መመካት እንችላለን)

መ. እኛ ለምንድን ነው የዳንነው? - አሁን ድነትን ካገኘን በኋላ ጌታ እግዚአብሔር እንዴት እንድንሆንና ምን እንድናደርግ ነው የሚፈልገው?

3. ጌታ ኢየሱስ ክርስቶስ ፍጥረትንና የሰው ዘርን በሙሉ እንደገና አዲስ ፍጥረት ለማድረግ እና ወደ ቀድሞ ሁኔታው ለመመለስ በሰይጣን ላይ ድልን ተቀዳጅቷል። ሉቃ 11.14-23ን አንብብ

ሀ. ጌታ ኢየሱስ ከአንዲት ብላቴና ላይ አጋንንትን ካወጣ በኋላ ከሳሾቹ ምን ብለው ከሰሱት?

ለ. በምላሹ ጌታ ኢየሱስ ክርስቶስ እርስ በእርሷ ስለምትከፋፈል መንግሥት ምንነት ምን ይጠቁማል?

ሐ. ጌታ ኢየሱስ በእግዚአብሄር ጣት (ማለትም በእግዚአብሔር መንፈስ) አጋንንትን ማውጣቱ ይህ ምንን እንደሚያመለክት ተናገረ?

መ. ጌታ ኢየሱስ በዚህ ምሳሌ ውስጥ “ኃይለኛውን” (ዲያብሎስን) ለማሸነፍ ምን መደረግ እንዳለበት ገልጿል?

ሠ. በሉቃስ 11 ውስጥ ያለው የኢየሱስ ምሳሌ በ 1ዮሐንስ 3፡8 ውስጥ ግልፅ በሆነ መንገድ ተገልጿፅል፤ ኢየሱስ በምድር ላይ የመጣበት ምክንያት ምን ነበር?

4. የናዝሬቱ ጌታ ኢየሱስ ለማዳንና ለመፈረድ ከአባቱ ዘንድ ሙሉ ሥልጣን ተሰጥቶታል። ዮሐንስ 5:9-27 ያንብቡ።

ሀ. ኢየሱስ ከአባቱ ጋር በተገናኘ የሚሠራውን ሥራ እንዴት ገለጸው?

Made with FlippingBook - Online magazine maker