Fight the Good Fight of Faith, Amharic Edition

30 • መልካሙን የእምነት ገድል ተጋደሉ

ለ. ሰዎች ክርስቶስን ማክበር ካልቻሉ ይህ ከአብ ጋር በሚኖራቸው ግንኙነት ምን ማለት ነው?

ሐ. ጌታ ኢየሱስ ቃሉን ስለሚሰሙት ሰዎችና እርሱን ስለላከው ስለማመን ምን ብሏል?

i. __________ ሕይወት አለው

ii. __________ አይኖርም

iii. ከ ______________ ወደ ሕይወት ተላልፏል

5. ማንም ሰው በመልካም ሥራው ምክንያት ጻድቅ ሊባል አይችልም፤ እኛ ሁላችን በክርስቶስ ኢየሱስ በማመን ብቻ ነው ፃድቃን መሆን የቻልነው ሮሜ 3 9-28 ያንብቡ።

ሀ. የሰው ልጆች በእግዚአብሔር ፊት ስላላቸው የሞራል ሁኔታ የሚገልጹባቸውን ሦስት መንገዶች ይዘርዝሩ:

i.

ii.

iii.

ለ. ጳውሎስ በእግዚአብሔር ፊት እንዴት ጻድቅ እንደሆንን የሚናገራቸውን ሦስት ነገሮችን ዘርዝሩ

i.

ii.

iii.

ሐ. ያለ ህግ መታዘዝ እንዴት በእግዚአብሄር ፊት ጻድቃን( ነፃ ናችሁ) ተብሎ ተረጋገጠ?

6. እኛ በጌታ በኢየሱስ ክርስቶስ በማመን በአዲስ ሕይወት ዳግመኛ ተወለድን። ዮሐንስ 3.1-21ን አንብብ፡፡

ሀ. ወደ እግዚአብሄር መንግሥት ለመግባት ዳግመኛ መወለድ ያስፈለገው ለምንድን ነው?

ለ. ጌታ ኢየሱስ ክርስቶስ በመስቀል ላይ ስለ ሰው ልጆች እንዴት እንደሚሞት ለኒቆዲሞስ ለማስረዳት ከብሉይ ኪዳን ከዘኁልቁ ምዕራፍ 21 ውስጥ ስለ አንድ ታሪክ ጠቅሷል።

Made with FlippingBook - Online magazine maker