Fight the Good Fight of Faith, Amharic Edition

ትምህርት 2 ወዶ ዘማችነታችን • 31

በታሪኩ ውስጥ ምን ምልክት ተገልጧል? ሰዎች ለመፈወስ ምን ማድረግ ይጠበቅባቸዋል? ጌታ ኢየሱስ ኒቆዲሞስን ለማስተማር ታሪክን የተጠቀመው እንዴት ነው (ቁ 15)?

መ. ባዶ ቦታዎቹን ሙላ (ቁ 15-16)

i. የሰው ልጅ ከፍ ብሎ ይሰቀል ይገባዋል ዘንድ ይገባዋል ስለዚህ_________________________ _________________________________________________.

ii. እግዚአብሔር ዓለምን ሁሉ ስለወደደ አንድያ ልጁን ሰጥቷል በመሆ ኑም_________________________________________________________________.

iii. ዓለም በልጁ እንዲድን ነው እንጂ __________________ __________________________. እግዚአብሔር ወደ ዓለም አልላከውምና

7. በአንድ ወቅት እኛ የማናስተውልና የማንታዘዝ ነበርን አሁን ግን በእምነት አማካኝነት በኢየሱስ ክርስቶስ ጸጋ በኩል የእግዚአብሔር ልጆች ሆነናል። ቲቶ 3፡1-8 አንብብ

ሀ. እኛ በክርስቶስ ያመንን አዲስ አማኞች ከሌሎች ጋር ያለንን ግንኙነት እንዴት ልንጠብቅ ይገባል?

i. ከገዥዎች እና ከባለስልጣኖች

ii. ከሁሉም ሰዎች ጋር

ለ. ንስሐ ከመግባታችንና በክርስቶስ ከማመናችን በፊት የነበሩትን መንገዶች ግለጽ

ሐ. ‘የአምላካችን ቸርነት እና ሰውን የመውደዱ ደግነት’ ሲገለጥልን ምን ሆነልን?

መ. አሁን በእግዚአብሔር ጸጋ ድነትን ካገኘን በኋላ እንዴት እንኖራለን?

8. ካመንን በኋላ መንፈስ ቅዱስ በሰውነታችን ውስጥ እንዲኖር በማድረግ እና የጌታ ንብረት እንድንሆንና ለምንጋደለው መልካሙ ገድል አትሞናል!

ሀ. ኤፌሶን 1 13-14ን አንብብና ባዶዎቹን ሙላ:

i. በእርሱ ስታምኑ በ _________________________ ታትማችኋል፡፡

ii. መንፈስ ቅዱስ _____________________ የእኛ ዋስትና ነው ዋስትና ነው፡፡

ለ. ሮሜ 8: 12-17ን አንብቡና ለሚከተሉት ጥያቄዎች እውነት ወይም ሐሰት በማለት ይመልሱ

Made with FlippingBook - Online magazine maker